1 ሺሕ 497ተኛው የነብዩ ሙሐመድ (ሰዐወ) የልደት በዓል (መውሊድ) በመከበር ላይ ይገኛል፡፡ 


የዘንድሮው የመውሊድ በዓል ነብዩ ሙሐመድ ( ሰዐወ ) ለመላው ዓለም የተላኩ በመሆናቸው የእሳቸውን ልህቀት በሚገልፅ መልኩ “የእዝነቱ ነቢይ” በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ የሚገኘው።በድጋሜ እንኳን ለ1497ተኛው የነብዩ ሙሐመድ (ሰዐወ) የልደት በዓል (መውሊድ) አደረሳችሁ።መልካም በዓል‼️

Comments

Popular posts from this blog

New Jobs At Abay Bank(For Fresh Graduate) 👁 Position: Customer Service Officers (CSO) – II ✅ Experience:- 0 year/Fresh Graduates ✅ Qualification: BA degree in Management or Economics or Accounting & Finance or Marketing or Banking & Finance, Business Administration and any business related field of study. 📌Deadline October: 14- 2022 📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇 👉Read Detail:- https://bit.ly/3SNQMWN 🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች በዚህ ሊንክ ዌብሳይቱ ላይ ይመልከቱት👇👇 =>See Detail:- https://ethioworks.com 🍎Telegram:- https://t.me/BeeksisaaHojii Don't forget to Share 👥 Thank you!

''ነግበኔ'' የምትባል አባባል አለች።